የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጂሚ ካርተር 100ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ዛሬ አክብረዋል። በዚህም የመጀመሪያው አንድ መቶ ዓመት ዕድሜ የቆዩ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነዋል። ከእ.አ.አ 1977 እስከ ...
(AUSSOM) የትኞቹ ሀገራት ወታደር እንደሚያዋጡ ገና አልወሰነም። የሶማሊያ መንግሥት ኢትዮጵያን ከሶማሌላንድ ጋር ባደረገችው አወዛጋቢ ሥምምነት የተነሳ ከተልዕኮው እንድትገለል በመጠየቁ በጉዳዩ ላይ ...
(ህወሓት) አመራር አንዱን ቡድን በሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ቡድን የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ፣ ዛሬ ሰኞ፣ በመቐለ ከተማ ተጀምሯል። ዛሬ ሰኞ፣ ...
ቤሩት ውስጥ ከሚገኝ የመኖሪያ ህንጻ ላይ የደረሰው የእስራኤል የአየር ጥቃት አንድ ዓመት የተቃረበው የእስራኤል እና የሂዝቦላ ድንበር ዘለል ግጭት፣ ዋና ከተማይቱ ውስጥ ከሚገኝ ሥፍራ ላይ ሲነጣጠር ...
የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ ዛሬ በመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ባደረጉት ንግግር በዚምባቡዌ፣ ቬንዙዌላ እና ኩባ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ጠየቁ፡፡ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ...
በዩናይትድ ስቴትስ፣ ሪፐብሊካን እና ዲሞክራቲክ ፓርቲዎችን ወክለው ለምክትል ፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩት እጩዎች፣ 'ሲቢኤስ ኒውስ' የተሰኘው የአሜሪካ የቴሌቭዥን ጣቢያ ማክሰኞ ለሚያካሂደው የምርጫ ...
በዩናይትድ ስቴትስ የሰሜን ካሮላይና ባለስልጣናት ከባድ አውሎ ንፋስ በቀላቀለ ዝናብ ለተጠቁት የሀገሪቱ ደቡብ ምሥራቃዊ ግዛቶች ተጨማሪ የመጠጥ ውሃ እና ምግብ ለማዳረስ ቃል ገቡ፡፡ ኸሪኬንር ሔለን ...
በማህበራዊ የትስስር ገጾች ላይ በሚተላለፉ መልዕክቶች ጾታን ፣ ሃይማኖትን ወይም ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ስለመበራከታቸውም ተጠቃሚዎችና በዘርፉ ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ በማህበራዊ ...
እስራኤል የሄዝቦላው መሪ ሀሰን ናስረላህ ከተገደሉ ጥቂት ቀናት በኋላ ትላንት ቅዳሜ የቡድኑን ሌላ ከፍተኛ አመራር አባል መግደሏን ዛሬ አስታወቀች፡፡ በኢራን የሚደገፈው ታጣቂ ሄዝቦላህ ቡድን ከፍተኛ ...
ዩናይትድ ስቴትስ በሶሪያ ታጣቂዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ከአልቃይዳ እና እስላማዊ መንግሥት (አይ ኤስ) የሽብር ቡድን ጋር ግንኙት ያላቸው 37 ታጣቂዎችን መግደሏን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ...
የመንግሥታቱ ድርጅት ሦስተኛው ቀን ጉባኤ ሱዳን፣ ኬኒያ፣ ማላዊ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሌሴቶ እና በርካታ የአፍሪካ መሪዎች የየሀገራቶቻቸውን ትኩረት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በተለይም የኬንያው ፕሬዚደንት ...